The Word of God
558 subscribers
“...ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው?” — ኢሳይያስ 66፥1
The Word of God
6 views • 1 day ago
“እነሆ፥ የእግዚአብሔር እጅ ከማዳን አላጠረችም፥ ጆሮውም ከመስማት አልደነቈረችም፤” — ኢሳይያስ 59፥1
The Word of God
43 views • 3 days ago
“ቤል ተዋረደ፥ ናባው ተሰባበረ፤ ጣዖቶቻቸው በእንስሳና በከብት ላይ ተጭነዋል፤ ሸክሞቻችሁ ለደካማ እንስሳ ከባድ ጭነት ሆነዋል።” — ኢሳይያስ 46፥1
The Word of God
15 views • 6 days ago
15:30
“እኔ፥ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔ ሌላም የሚያድን የለም።” — ኢሳይያስ 43፥11
The Word of God
19 views • 9 days ago
29:44
“ውኆችን በእፍኙ የሰፈረ፥ ሰማይንም በስንዝር የለካ፥ የምድርንም አፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፥ ... ማን ነው?” ኢሳይያስ 40፥12
The Word of God
11 views • 2 weeks ago
10:36
“እናንተ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አጥብቃችሁ ወደ ዐመፃችሁበት ተመለሱ።” — ኢሳይያስ 31፥6
The Word of God
23 views • 2 weeks ago
8:03
“አንተ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! አሕዛብንም ያዋረድህ...እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቈረጥህ!” — ኢሳይያስ 14፥12
The Word of God
84 views • 3 weeks ago
8:14
ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል... የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል...የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግ/ርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።
The Word of God
29 views • 3 weeks ago
7:14
“ሕፃን ተወልዶልናልና... ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” — ኢሳይያስ 9፥6
The Word of God
54 views • 3 weeks ago
5:54
“...እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።” — ኢሳይያስ 7፥14
The Word of God
33 views • 3 weeks ago
5:47
“ለወይኔ ያላደረግሁለት፥ ከዚህ ሌላ አደርግለት ዘንድ የሚገባኝ ምንድር ነው? ወይንን ያፈራል ብዬ ስትማመን ስለ ምን ሆምጣጣ ፍሬ አፈራ?” — ኢሳይያስ 5፥4
The Word of God
41 views • 3 weeks ago
3:29
“ሕዝቤንም ለምን ታደቅቁአቸዋላችሁ? የድሆችንስ ፊት ለምን ትፈጫላችሁ? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።” — ኢሳይያስ 3፥15
The Word of God
23 views • 3 weeks ago
7:24
“ሕግ ከጽዮን የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና ብዙዎች አሕዛብ ሄደው፦ ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፥ ... ።” — ኢሳይያስ 2፥3
The Word of God
25 views • 3 weeks ago
2:02
“ብዙ ውኃ ፍቅርን ያጠፋት ዘንድ አይችልም፥ ፈሳሾችም አያሰጥሙአትም፤ ሰው የቤቱን ሀብት ሁሉ ስለ ፍቅር ቢሰጥ ፈጽሞ ይንቁታል።” — መኃልየ. 8፥7
The Word of God
8 views • 3 weeks ago
3:24
“ይህች እንደ ማለዳ ብርሃን የምትጐበኝ፥ እንደ ጨረቃ የተዋበች... የጠራች፥ ዓላማ ይዞ እንደ ተሰለፈ ሠራዊት የምታስፈራ ማን ናት?” — መኃልየ. 6፥10
The Word of God
16 views • 4 weeks ago
2:23
“እኔ ተኝቻለሁ፥ ልቤ ግን ነቅቶአል፤ የውዴ ቃል ነው፥ እርሱም ደጁን ይመታል፤ እኅቴ፥ ወዳጄ፥ ርግቤ፥ መደምደሚያዬ ሆይ፥ በራሴ ጠል... — መኃልየ. 5፥2
The Word of God
40 views • 4 weeks ago
3:50
“እናንተ የጽዮን ቈነጃጅት፥ ውጡ፤ እናቱ በሠርጉ ቀንና በልቡ ደስታ ቀን ያደረገችለትን አክሊል ደፍቶ ንጉሥ ሰሎሞንን እዩ።” — መኃልየ. 3፥11
The Word of God
5 views • 4 weeks ago
4:30
“አበቦች በምድር ላይ ተገለጡ፥ የዜማም ጊዜ ደረሰ፥ የቊርዬውም ቃል በምድራችን ተሰማ።” — መኃልየ. 2፥12
The Word of God
24 views • 1 month ago
7:26
“የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጕብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ፤ ደስ አያሰኙም የምትላቸውም ዓመታት ሳይደርሱ፤” — መክብብ 12፥1
The Word of God
14 views • 1 month ago
11:35
“በሰነፎች መካከል ከሚጮኽ ከገዢው ጩኸት ይልቅ የጠቢባን ቃል በጸጥታ ትሰማለች።” — መክብብ 9፥17
The Word of God
28 views • 1 month ago
8:56
“እግዚአብሔር ለሰው ሀብትንና ጥሪትን ክብርንም ሰጠው፥ ከወደደውም ሁሉ ለነፍሱ አልጐደለውም፤ ነገር ግን ሌላ ሰው ይበላዋል... — መክብብ 6፥2
The Word of God
54 views • 1 month ago
11:26
“ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል።” — መክብብ 3፥20
The Word of God
17 views • 1 month ago
10:39
“አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸው ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።” — ምሳሌ 30፥27
The Word of God
11 views • 1 month ago
11:53
“ሰውን መፍራት ወጥመድ ያመጣል፤ በእግዚአብሔር የሚታመን ግን እርሱ ይጠበቃል።” — ምሳሌ 29፥25
The Word of God
35 views • 1 month ago
11:47
“አጥብቀህ እንዳትጠግብ እንዳትተፋውም ማር ባገኘህ ጊዜ የሚበቃህን ብላ።” — ምሳሌ 25፥16
The Word of God
23 views • 1 month ago
14:21
“የእውነትን ቃል እርግጥነት አስታውቅህ ዘንድ፥ ለሚጠይቅህም እውነትን ቃል መመለስ ይቻልህ ዘንድ፥ በምክርና በእውቀት...” — ምሳሌ 22፥20-21
The Word of God
34 views • 1 month ago
9:15
“ቤትና ባለጠግነት ከአባቶች ዘንድ ይወረሳሉ፤ አስተዋይ ሚስት ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ናት።” — ምሳሌ 19፥14
The Word of God
83 views • 1 month ago
35:41
“ቃልን የሚያዳምጥ መልካም ነገርን ያገኛል፤ በእግዚአብሔር የታመነ ምስጉን ነው።” — ምሳሌ 16፥20
The Word of God
38 views • 1 month ago
20:39
“ቃልን የሚያዳምጥ መልካም ነገርን ያገኛል፤ በእግዚአብሔር የታመነ ምስጉን ነው።” — ምሳሌ 16፥20
The Word of God
96 views • 1 month ago
10:48
ምሳሌ ምዕራፍ 6-8 / Proverbs Chapters 6-8
The Word of God
85 views • 1 month ago
Load More