አሳዛኙ የስደት ህይወት "ልጄ "አባቴ አውሮፓ ሆኖ ለምን አልረዳኝም እንዳትይኝ!ህይወት በቤልጂየም ጎዳና
SHEGER INFO SHEGER INFO
420K subscribers
170,668 views
4.9K

 Published On Jun 26, 2024

"ልጄ አባቴ አውሮፓ ሆኖ ለምን አልረዳኝም እንዳትይኝ"
የዛሬ ባለታሪካችን ነጋ ቡቃያ የ 53 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን በቤልጂየም ብራስልስ በአንድ የመናፈሻ ስፍራ ጥግ ላይ መኖር ከጀመረ 5 ዓመታት ሆኖታል። ሴት ልጁ ሠላም ነጋ ከ እናቷ ጋር ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን ነው የሚያውቀው ሊያገኛት ይፈልጋል አንድ ወንድም አሜሪካ አንድ እህት ስዊድን ኢትዮጵያ ደግሞ ወንድም አለው ።ቤተሰቦቹን ማግኘት ይፈልጋል እና እባካችሁ ይህን ቪዲዮ ሼር በማድረግ ለብዙ ሰው እንዲደርስ ያድርጉ
Sheger Info Media brings, social, economic,  and issues to its audience. Let us know what you think about the specific shows we put forth by commenting down below. Thank you for watching! Like share and subscribe to get the latest Ethiopian News, Information and updates.




#Ethiopia #ShegerInfo #MeseretBezu

show more

Share/Embed