"ከዚህ ቀደም ሽብርተኞች ብለን ፈርጀን ሪከርዳችን ጥሩ አይደለም።"_የኢፌዴሪ ፓርላማ የህዝብ ተወካይ
Ethio80+ Ethio80+
3.8K subscribers
55 views
3

 Published On May 4, 2021

"ከዚህ ቀደም ሽብርተኞች ብለን ፈርጀን ሪከርዳችን ጥሩ አይደለም። ኦነግ፣ ኦብነግ እና ግምቦት፯ ሽብርተኛ ተብለው ከተፈረጁ በሗላ በሽብርተኝነት ስም በማንነታቸው ተለይተው ችግር ሲደርስባቸው የነበረው ድርጅቶቹ በዋነኛነት የወጡባቸው የኦሮሞ፣ ሶማሊ እና አማራ ህዝቦች ናቸው። አሁንም #ህወሃት እና #ሸኔ -ን በሽብርተኝነት መፈረጅ የ #ተጋሩ እና #ኦሮሞ ህዝቦች ላይ ተመሳሳይ ችግር እንዲደርስ ማድረግ ነው::" _የ #ኢፌዴሪ ፓርላማ የህዝብ ተወካይ #TPLF #OLA #Tigray #Oromia #Ethiopia

show more

Share/Embed