Published On May 4, 2021
"ከዚህ ቀደም ሽብርተኞች ብለን ፈርጀን ሪከርዳችን ጥሩ አይደለም። ኦነግ፣ ኦብነግ እና ግምቦት፯ ሽብርተኛ ተብለው ከተፈረጁ በሗላ በሽብርተኝነት ስም በማንነታቸው ተለይተው ችግር ሲደርስባቸው የነበረው ድርጅቶቹ በዋነኛነት የወጡባቸው የኦሮሞ፣ ሶማሊ እና አማራ ህዝቦች ናቸው። አሁንም #ህወሃት እና #ሸኔ -ን በሽብርተኝነት መፈረጅ የ #ተጋሩ እና #ኦሮሞ ህዝቦች ላይ ተመሳሳይ ችግር እንዲደርስ ማድረግ ነው::" _የ #ኢፌዴሪ ፓርላማ የህዝብ ተወካይ #TPLF #OLA #Tigray #Oromia #Ethiopia
show more