ከደሞዝ በስተቀር የኦሎምፒክ ኮሚቴው አካውንቶች እንደታገዱ ይቆያሉ። የተካሄደው የኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንትና የስራ አመራር ቦርድ ምርጫ ታግዶ ይቆያል። የሁለቱ ወገኖች ክርክር ለመስማት ለጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ተቀጥሯል።