ገርጂ አማኑኤል ኅብረት ቤተ ክርስቲያን ትውልድን በእግዚአብሔር ፈቃድ፣ ከክርስቶስ ስር፣ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ለማስታጠቅ የምትሠራ፤ ይህንንም በትምህርት፣ በጸሎት፣ በኅብረት፣ በአምልኮ እና በአገልግሎት የምትተገብር በአዲስ አበባ ገርጂ አከባቢ የምትገኝ አጥቢያ ናት።