ባለ ሙሉ ጸጋዋ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዛሬ ሚያዝያ 01 2012 ዓ.ም በደቡብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት በርካታ ቋንቋዎች በአንዱ በወላይትኛ ጋሞ ቋንቋ የእግዚአብሔርን ቅዱስ ሃሳብ ለህዝበ ክርስቲያን አድርሳለች፡፡