በ ቀድሞ የድምፃዊነት ህይወቷ 2 አልበሞችን የሰራችው አስቴር ግርማ ከ ሙዚቃ ህይወት ውስጥ ከወጣች ከ 3 ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል አሁን ሙሉ የዝማሬ አልበም ለመስራት የእግዚአብሔር ፈቃድን እየጠቀኩ ነው ብላለች። ከ አስቴር ግርማ ጋር ደፈያደረግነውን ቆይታ እንድትከታተሉ ቀአክብሮት ጋበዝን!