ፀጉር በእርግዝና ወራት አምሮ ከወሊድ በኋላ ደግሞ ይነቃቀላል፤ ይሰባበራል።ይሄ ከሆርሞን ለውጥጋ ተያይዞ የሚመጣ ተፈጥሯዊ ሂደት ነው።ችግሩ እንዳይባባስ ማድረግ ግን ይቻላል።መፍትሔ የሚባሉት ላይም ከባለሙያው "ሄር ቴክኒሺያን" ዳዊት አለሙጋ አውርተንበታል።ይጠቅማችኋል ብለን እናምናለን🙏