ማርታ በአምስት አመቷ ታጭታ በ9 አመቷ ተድራለች::በልጅነቷ በተከሰተው ያለእድሜ ጋብቻ አብዝታ ተጎድታለች::በስደት ሰው አገር ለፍታ ያገኘችውን ገንዘብ ለቤተሰቦቿ ቤት ብትሰራም ክደዋታል::የህይወቷ ውጣ ውረድ እጅግ የሚያሳዝን ነው::ሙሉ ታሪኩን ተከታተሉ::